የፊልም ፌስቲቫል በዋሽንግተን ዲሲ

Your browser doesn’t support HTML5

አመታዊው አለም አቀፍ የፊልም ፌስቲቫል (Filmfest DC) ከ45 የተለያዩ ሀገራት የተገኙ 80 ፊልሞችን ለአስራ አንድ ተከታታይ ቀናት ለእይታ በማቅረብ የተመሰረተበትን 32 ኛውን ዓመት ባለፈው ሳምንት በዋሽንግተን ዲሲ አክብሯል።