የሼ ቅቤ "የሴቶች ወርቅ" በአይቮሪኮስት

Your browser doesn’t support HTML5

የሼ ቅቤ በአለም አቀፍ ከዉበት መጠበቂያ እስከ ምግብ ግልጋሎት ተወዳጅ የሆነ የተፈጥሮ ቅባት ነው። ከሼ ዛፍ የሚገኘው ፍሬ የሴቶች ወርቅ በመባል ይሞገሳል በአይቮሪኮስት፤ በሳህል መንደር ለሚኖሩ በርካታ ሴቶች የገቢ ምንጭ በመሆኑ ነው ይህ ስያሜ የተሰጠው። በሰሜናዊው አይቮሪኮስት የሼ ቅቤን ከጎጆ ኢንደስትሪ ወደ ከፍተኛ ንግድ ለመለወጥ ከፍተኛ እንቅስቃሴ በመደረግ ላይ ነው። ለሙሉ ዘገባው ተንቀሳቃሽ ምስሉን በመጫን ይመልከቱ።