ሙሳፋኪ ማሃማት የጠ/ር ዐብይን ሽልማት አደነቁ
Your browser doesn’t support HTML5
"የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትር ያሸነፉት የኖቤል ሽልማት አፍሪካውያን ለአፍሪካ ችግሮች አፍሪካዊ መፍትሔ ማምጣት እንደሚችሉ ያረጋገጠ ነው" ሲሉ ሙሳፋኪ ማሃማት ተናገሩ።
Your browser doesn’t support HTML5