የአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጠና ከኢትዮጵያ ጥቅም አንጻር
Your browser doesn’t support HTML5
ከቀናት በፊት ተግባራዊ መሆን የጀመረው የአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጠና ለኢትዮጵያውያን አምራቾች እና ላኪዎች ሰፊና የተረጋገጠ ገበያ ይፈጥራል ሲሉ በጠቅላይ ሚኒስትር ፅ/ቤት ከፍተኛ የፖሊሲ አማካሪ ማሞ ምህረቱ ተናግረዋል።
Your browser doesn’t support HTML5