መኢአድ፥ አንድነት አዲሱ ፓርቲያቸው

አቶ ግዛቸው ሺፈራው የአንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ሊቀመንበር

Your browser doesn’t support HTML5

መኢአድ፥ አንድነት አዲሱ ፓርቲያቸው


መኢአድና አንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትሕ ካንድ ወር ባነሰ ጊዜ ውስጥ አዲስ ፓርቲ መመስረታቸውን ይፋ እንደሚያደርጉ አስታወቁ።

የሁለቱ ፓርቲዎች መሪዎች የቅድመ-ውህደት ስምምነት ከተፈራረሙ በኋላ ውህደቱን ለማጠናቀቅ አስፈላጊውን ስራዎች እየሰሩ መቆየታቸውን የፓርቲዎቹ መሪዎች ይፋ አደረጉ።