በመንግሥት የደኅንነት ኃይሎች ተጠልፈው የተወሰዱና የደረሱበት ሳይታወቅ የቀየ ዜጎች ጉዳይ
Your browser doesn’t support HTML5
በአለፉት ሃያ ሰባት ዓመታት በመንግሥት የደኅንነት ኃይሎች ተጠልፈው የተወሰዱና የደረሱበት ሳይታወቅ የቀየ የዜጎች ጉዳይ መፍትኄ እንዲሰጠው ቤተሰቦቻቸው እየጠየቁ ነው፡፡
Your browser doesn’t support HTML5