የ33ቱ ሰዎች እየታሠሩ ተፈቱ

  • እስክንድር ፍሬው

Addis Ababa





Your browser doesn’t support HTML5

የ33ቱ ሰዎች እየታሠሩ ተፈቱ


ሰላሣ ሦስቱ ፓርቲዎች ነገ፤ ዕሁድ - ነኀሴ 19/2005 ዓ.ም ለማካሄድ ላሰቡት ሕዝባዊ ስብሰባ በቅስቀሣ ላይ እንዳሉ ትናንት መታሠራቸው የተገለጠው ስምንት የመኢአድ አባላት መፈታታቸውን ፓርቲው አስታውቋል፡፡

በሌላ በኩል ደግሞ ሌሎች ሰዎቹ ዛሬ - ቅዳሜ በቁጥጥር ሥር ውለው እንደተለቀቁ ተገልጿል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው የእስክንድር ፍሬው ዘገባ ያዳምጡ፡፡