ኢትዮጵያውያኑ ስደተኞች በደቡብ አፍሪካ

Your browser doesn’t support HTML5

ዮርዳኖስ አልማዝ ሰይፉ የምጣኔ ሃብት፣ የስነሕዝብና የማህበራዊ ሳይንስ ባለሙያ ነው። "መንገደኛ" የተሰኘ በደቡብ አፍሪካ የተወሰኑ ከተሞች የሚገኙ ኢትዮጵያውያንን እውነተኛ ታሪክ የያዘ መጽሃፍ ባሳለፍነው አመት ለአንባብያን አበርክቷል። ዮርዳኖስ ኢትዮጵያውያን ስደተኞቹ ለወራት የሚሰሩትን እየሰራ፣ የሚበሉትን እየበላና ከሚያድሩበት አብሮ እያደረ የተመለከተውን ህይወታቸውን ነው በጽሁፍ ያሰፈረው።