ድምጽ የኢትዮጵያ ምርጫ ጉዳይ ኤፕሪል 01, 2020 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ስድስተኛው ሀገርቀፍ ምርጫ ያወጣውን የጊዜ ሰሌዳ ቢሰርዝም ተቋማዊ አቅሙን በሚገነቡ ተግባራትና በተያያዥ ጉዳዮች ላይ አተኩሮ እንደሚሰራ አስታውቋል።