የኢትዮጵያ ምርጫ ጉዳይ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ስድስተኛው ሀገርቀፍ ምርጫ ያወጣውን የጊዜ ሰሌዳ ቢሰርዝም ተቋማዊ አቅሙን በሚገነቡ ተግባራትና በተያያዥ ጉዳዮች ላይ አተኩሮ እንደሚሰራ አስታውቋል።