የኢትዮጵያ ምርጫ ጉዳይ
Your browser doesn’t support HTML5
የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ስድስተኛው ሀገርቀፍ ምርጫ ያወጣውን የጊዜ ሰሌዳ ቢሰርዝም ተቋማዊ አቅሙን በሚገነቡ ተግባራትና በተያያዥ ጉዳዮች ላይ አተኩሮ እንደሚሰራ አስታውቋል።
Your browser doesn’t support HTML5