የ223 ቢሊዮን ብር በጀት ቀረበ

  • እስክንድር ፍሬው

የኢትዮጵያ ፓርላማ

ሱፍያን አሕመድ - የኢትዮጵያ የገንዘብና የኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትር /ፎቶ - ከኢንተርኔት የተገኘ/

Your browser doesn’t support HTML5

የ223 ቢሊዮን ብር በጀት ቀረበ

ለመጭው 2008 ዓ.ም የ223 ቢሊዮን ብር በጀት ረቂት ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀርቧል፡፡

የበጀቱን ረቂቅ ዛሬ ለምክር ቤቱ ያቀረቡት የገንዘብና የኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትሩ ሶፍያን አሕመድ ገንዘቡ ከሃገር ውስጥ ገቢ፣ ከውጭ ከብድርና ከእርዳታ የሚገኝ መሆኑንም ገልፀዋል፡፡

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡