የአረና ትግራይ መሪ “ተይዘው ጠፍተዋል”

  • መለስካቸው አምሃ

አረና ትግራይ

የተቃዋሚዎቹ መሪዎች ዛሬም ፍርድ ቤት አልቀረቡም፡፡

አንድነት ለፍትሕና ለዴሞክራሲ ፓርቲ

Your browser doesn’t support HTML5

የተቃዋሚዎቹ መሪዎች ዛሬም ፍርድ ቤት አልቀረቡም

ባለፈው ማክሰኞ ሐምሌ 1/2006 ዓ.ም ፖሊስ ይዣቸዋለሁ ያላቸውን የሰማያዊና የአንድነት ፓርቲዎች አመራር አባላትን ዛሬም ፍርድ ቤት አላቀረባቸውም።

የአረና ትግራይ የአመራር አባል አቶ አብረሃ ደስታ በተመሳሳይ ቀን መቀሌ ላይ በፖሊስ የተያዙ ቢሆኑም የት እንዳሉ እንደማይታወቅ ፓርቲአቸው ገልጿል።

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ያዳምጡ፡፡