ኢትዮክራሲ - አዲስ የፖለቲካ ዘይቤ

Your browser doesn’t support HTML5

"በእኔ አስተያየት ምክኒያቱ ዝነኛው ምሁር /Peter Drucker/ የነገሩን ነው። ማኔጅመንት ዋናው፣ የቀረው ነገር ሁሉም የእርሱ ውጤት ነው። በዚህም መሠረት ኢትዮጵያ እንደሚገባት ያላደገችው እንደሚገባት ስላልተመራች ነው። ይሄም አባባል ድህነትን ከአመራር ግድፈት የመነጨ ችግር ያደርገዋል።” አቶ አባተ ካሳ የሥራ አመራር ሞያ አማካሪ።