የኢትዮ-ቴሌኮም መግለጫ

Your browser doesn’t support HTML5

በትግራይ ክልል መቀሌ፣ ውቅሮ፣ ዓዲግራትና ዕዳጋ ሃሙስ አካባቢዎች የስልክ፣ መቀሌ ውስጥ ደግሞ የኢንተርኔትም አገልግሎቶችን እንደገና ማስጀመሩን ኢትዮ-ቴሌኮም አስታወቀ።