ድምጽ የኢትዮ-ቴሌኮም መግለጫ ዲሴምበር 10, 2020 Your browser doesn’t support HTML5 በኢትዮጵያ የሰሜን ክልል የቴሌኮም አገልግሎት የተቋረጠው ከተቋሙ ውጭ በሆኑ አካላት በተለያዩ ጣቢያዎቹ ላይ በተፈጸሙ የማሰናከል ድርጊት ነው ሲል ኢትዮ ቴሌኮም አስታወቀ።