የኢትዮ-ቴሌኮም መግለጫ
Your browser doesn’t support HTML5
በኢትዮጵያ የሰሜን ክልል የቴሌኮም አገልግሎት የተቋረጠው ከተቋሙ ውጭ በሆኑ አካላት በተለያዩ ጣቢያዎቹ ላይ በተፈጸሙ የማሰናከል ድርጊት ነው ሲል ኢትዮ ቴሌኮም አስታወቀ።
Your browser doesn’t support HTML5