የኢትዮ-ቴሌኮም መግለጫ

Your browser doesn’t support HTML5

በኢትዮጵያ የሰሜን ክልል የቴሌኮም አገልግሎት የተቋረጠው ከተቋሙ ውጭ በሆኑ አካላት በተለያዩ ጣቢያዎቹ ላይ በተፈጸሙ የማሰናከል ድርጊት ነው ሲል ኢትዮ ቴሌኮም አስታወቀ።