ኢትዮጵያና ኤርትራ በጋራ ለመሥራት ሥምምነት ተፈራረሙ
Your browser doesn’t support HTML5
የኢትዮጵያ ጠ/ሚ አብይ አሕመድና የኤርትራ ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ሳዑዲ ዓረቢያ በመገኘት በንግድ፣ ኢንቨስትመንት በሌሎችም በጋራ ለመሥራት ሥምምነት ተፈራረሙ። በጅዳ ቢን አልሠላም ቤተ መንግሥት ለመሪዎች የአቀባበል ሥነ ሥርዓትና የምሳ ግብዣ ተደርጎላቸዋል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5