ዲሞክራሲ በተግባር

Your browser doesn’t support HTML5

በኢትዮጵያና በኤርትራ መካከል ያለውን የድንበር ጉዳይ በዘላቂነት ለመፍታት “የኛ የመሪዎች ተገናኝቶ መነጋገር አስፈላጊ ነው” ብለዋል የትግራይ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የክልሉ ገዥ ፓርቲ ህወሓት ሊቀመንበር ዶ/ር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል።