ድምጽ ዲሞክራሲ በተግባር ፌብሩወሪ 12, 2020 Your browser doesn’t support HTML5 በኢትዮጵያና በኤርትራ መካከል ያለውን የድንበር ጉዳይ በዘላቂነት ለመፍታት “የኛ የመሪዎች ተገናኝቶ መነጋገር አስፈላጊ ነው” ብለዋል የትግራይ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የክልሉ ገዥ ፓርቲ ህወሓት ሊቀመንበር ዶ/ር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል።