የእነ አቶ እስክንድር ነጋ የፍ/ቤት ውሎ
Your browser doesn’t support HTML5
በሃገሪቱ የወንጀል ህግና የሽብር ወንጀልን ለመከላከል እና ለመቆጣጠር የወጣውን አዲሱን ዐዋጅ ድንጋጌዎች በመጣስ የተከሰሱት እነ አቶ እስክንድር ነጋ የዋስትና መብታቸው እንዲከበርላቸው ጠየቁ። ዐቃቤ ህግ ተቃወመ። ፍርድ ቤቱ በጉዳዩ ላይ ብይን ለመስጠት ቀጠሮ ቆርጧል።
Your browser doesn’t support HTML5