የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥን /ኢሳት/ የሚሠራው ለትርፍ ያልሆነ የመገናኛ ብዙኃን ድርጅት እና የሕዝብ ተቋም መሆኑን ገለፀ፡፡
አዲስ አበባ —
የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥን /ኢሳት/ የሚሠራው ለትርፍ ያልሆነ የመገናኛ ብዙኃን ድርጅት እና የሕዝብ ተቋም መሆኑን ገለፀ፡፡
የድርጅቱ ዋነኛ ፈተናዎች የገንዘብ አቅምና የባለሙያ እጥረት መሆኑንም የተቋሙ ጋዜጠኞች አመልክተዋል።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
ኢሳት በኢትዮጵያ
Your browser doesn’t support HTML5
ኢሳት በኢትዮጵያ