የኤርትራውያን ሕብረት ኮቪድን ለመከላከል

Your browser doesn’t support HTML5

የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል የኤርትራውያን ሕብረት በሚል ስም የሚንቀሳቀሱ ኤርትራውያን ከመላው ዓለም አሰባስበናል ያሉትን 2.7 ሚልዮን ብር ኢትዮጵያ ውስጥ በትግራይ ክልል ለሚገኙ የኤርትራ ስደተኞች እርዳታ ሰጥተዋል።