ቪድዮ በኤርትራ ብሔራዊ አገልግሎቱ የተራዘመው ኢትዮጵያ አሁንም በግዛታችን ውስጥ ስለምትገኝ ነው ፌብሩወሪ 26, 2016 Your browser doesn’t support HTML5 የኤርትራ ዜና ሚንስትር አቶ የማነ ገብረመስቀል የኤርትራን ብሔራዊ አገልግሎት በኢትዮጵያ ምክንያት ነው የተራዘመው ብለዋል።