ኤርትራ በኢትዮጵያ የነበራትን ኤምባሲ ከፈተች

Your browser doesn’t support HTML5

ኤርትራ በኢትዮጵያ የነበራትንና ከበርካታ ዓመታት በፊት የተዘጋ ኤምባሲዋን ዛሬ ከፈተች።