የኤርትራ ፕሬዚዳንት ኢሳይያስ አፈወርቂ ሶማልያን ጎበኙ
Your browser doesn’t support HTML5
የማስታወቂያ ሚኒስትሩ የማነ ገብረመስቀል ጉብኝቱን አስመልክተው በትዊተር መልዕክታቸው ሲገልጹ፣ "የኤርትራና ሶማልያ ግንኙነት፣ በወዳጅነት፣ በመከባበርና በአብሮነት ላይ የተመሠረተ ነው" ብለዋል።
Your browser doesn’t support HTML5