ኢራፓ ለሀገር ውስጥ የፖለቲካ ድርጅቶች ጥሪ አቀረበ

  • መለስካቸው አምሃ

የኢትዮጵያ ራእይ ፓርቲ (ኢራፓ)

የኢትዮጵያ ራዕይ ፓርቲ/ኢራፓ/ ብሔራዊ መግባባትን ለመፍጠር የሚያስችል መድረክ ለማዘጋጀት ለሀገር ውስጥ የፖለቲካ ድርጅቶች ጥሪ አቀረበ፡፡

የኢትዮጵያ ራዕይ ፓርቲ/ኢራፓ/ ብሔራዊ መግባባትን ለመፍጠር የሚያስችል መድረክ ለማዘጋጀት ለሀገር ውስጥ የፖለቲካ ድርጅቶች ጥሪ አቀረበ፡፡

አሁን በሀገሪቱ የሚታየው ሁኔታ ለዚህ አመቺ እንደሆነም የፓርቲው አመራር አስታወቁ፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

ኢራፓ ለሀገር ውስጥ የፖለቲካ ድርጅቶች ጥሪ አቀረበ