አዲስ አበባ —
Your browser doesn’t support HTML5
ኢሕአዴግ ስለመጭው ምርጫ ተናገረ
መጭው የ2007 ዓ.ም ምርጫ ነፃና ዴሞክራሲያዊ በሚሆንበት መንገድ እንደሚካሄድ ዛሬ አዲሳባ ላይ የተከፈተው የገዥው ፓርቲ ኢሕአዲግ ምክር ቤት ስብሰባ አስታውቋል።
አምስተኛው አገር-አቀፍ ምርጫ ሊካሄድ የቀሩት ወራት ብቻ ናቸው።
ለዝርዝሩ የተያያዘውን የእስክንድር ፍሬውን ዘገባ ያዳምጡ።