ኢሕአዴግ ስለመጭው ምርጫ ተናገረ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

ኢሕአዴግ ስለመጭው ምርጫ ተናገረ

መጭው የ2007 ዓ.ም ምርጫ ነፃና ዴሞክራሲያዊ በሚሆንበት መንገድ እንደሚካሄድ ዛሬ አዲሳባ ላይ የተከፈተው የገዥው ፓርቲ ኢሕአዲግ ምክር ቤት ስብሰባ አስታውቋል።

አምስተኛው አገር-አቀፍ ምርጫ ሊካሄድ የቀሩት ወራት ብቻ ናቸው።

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የእስክንድር ፍሬውን ዘገባ ያዳምጡ።