ከተራ በድሬዳዋ

Your browser doesn’t support HTML5

ከተራ በድምቀት የተከበረ ሲሆን ሁሉም ታቦታት ወደማደሪያቸው ገብተዋል። መንገድና የታቦታቱን ማደሪያ ሙስሊሞችና ክርስትያኖች በጋራ ያጸዱ ሲሆን በበዓሉ አከባበር ደግሞ የቀፊራ ሙስሊም ወጣቶች ለምዕመናን ውሃ ሲያድሉ ነበር።