ድምጽ ኮሮናቫይረስ ከተከሰተባቸውና ከተዛመተባቸው ሃገሮች ወደ ኢትዮጵያ የገቡ ሰዎች ጉዳይ ማርች 03, 2020 ሙክታር ጀማል Your browser doesn’t support HTML5 ኮሮናቫይረስ ከተከሰተባቸውና ከተዛመተባቸው ሃገሮች ወደ ኢትዮጵያ የገቡ ከዘጠኝ መቶ በላይ ሰዎች የጤና ክትትል እየተደረገላቸው መሆኑን የኢትዮጵያ የኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስታውቋል።