አዲስ አበባ —
"በአገሪቱ ወቅታዊ የፖለቲካ ጉዳዮች ላይ ይፋ ያደረግኋቸውን መግለጫዎች፣ መንግሥት የሚቆጣጠራቸው መገናኛ ብዙኃን አዛብተው አቀረቡብኝ" ሲል ኢዴፓ ከሰሰ።
ኢዴፓ አክሎም "አገር-አቀፍ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤትም የማቋቋሚያ አዋጁንና መተዳደሪያ ደንቡን የሚጥስ መግለጫ አውጥቷልና፣ እከስሰዋለሁ" ብሏል።
ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5