ድምጽ በምርጫ ጉዳይ የፌዴሬሽን ም/ቤት ውሳኔን ሦስት ተፎካካሪ ፓርቲዎች ተቃወሙ ጁን 11, 2020 Your browser doesn’t support HTML5 በኢትዮጵያ አሁን በሥልጣን ላይ ያለው መንግሥት ምርጫ እስኪከናወን በሥልጣኑ እንዲቀጥል የፌዴሬሽን ምክር ቤት ትናንት የሰጠውን ውሳኔ ሦስት ተፎካካሪ ፓርቲዎች ተቃወሙ።