በምርጫ ጉዳይ የፌዴሬሽን ም/ቤት ውሳኔን ሦስት ተፎካካሪ ፓርቲዎች ተቃወሙ

Your browser doesn’t support HTML5

በኢትዮጵያ አሁን በሥልጣን ላይ ያለው መንግሥት ምርጫ እስኪከናወን በሥልጣኑ እንዲቀጥል የፌዴሬሽን ምክር ቤት ትናንት የሰጠውን ውሳኔ ሦስት ተፎካካሪ ፓርቲዎች ተቃወሙ።