የቀጣዩ ሃገር አቀፍ ምርጫ ጉዳይ
Your browser doesn’t support HTML5
ቀጣዩ ሃገር አቀፍ ምርጫ አመቺ ሁኔታ ለመፍጠር ለሚያስችል ጊዜ መራዘም እንዳለበት በአቶ አዳነ ታፈሰ የሚመራው የኢትዮጵያዊያን ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ - ኢዴፓ አሳሰበ።
Your browser doesn’t support HTML5