የሲዳማ ውሳኔ ህዝብ ለማስፈፀም እየተሰራ ነው

Your browser doesn’t support HTML5

የሲዳማ ውሳኔ ህዝብ ለማስፈፀም የሚረዳ የህግ ሰነድና የአሰራር ማዕቀፎችን እያዘጋጀ መሆኑን የውሳኔ ህዝብ ማስፈፀሚያ ፕሮጀክት ፅ/ቤት አስታውቀ።