ድምጽ የሲዳማ ህዝብ በክልል ደረጃ የመደራጀት ጥያቄ በውሳኔ ህዝብ እንደሚያስፈፅም ተገለፀ ጁላይ 17, 2019 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 የሲዳማ ብሄር ራሱን ችሎ በክልል ደረጃ እንዲደራጅ የሚሰሩ አካላት የአንዱ ወገን ተግባራዊ ከማድረግ እንዲቆጠቡ ምርጫ ቦርድ አሳሰበ፡፡