የሲዳማ ህዝብ በክልል ደረጃ የመደራጀት ጥያቄ በውሳኔ ህዝብ እንደሚያስፈፅም ተገለፀ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

የሲዳማ ብሄር ራሱን ችሎ በክልል ደረጃ እንዲደራጅ የሚሰሩ አካላት የአንዱ ወገን ተግባራዊ ከማድረግ እንዲቆጠቡ ምርጫ ቦርድ አሳሰበ፡፡