የሀይማኖት ተቋማት መማክርት ጉብኤና የሃገር ሽማግሌዋች ውይይት ከትግራይ ክልል አመራሮች ጋር

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያ የሀይማኖት ተቋማት መማክርት ጉብኤ እና የሃገር ሽማግሌዋች በዛሬው ዕለት በመቀሌ ከተማ ከትግራይ ክልል ከፍተኛ አመራሮች በሃገራዊ ሰላም ጉዳው ውይይት አካሄዱ።