ዒድ በአዲስ አበባ

  • መለስካቸው አምሃ
    ሔኖክ ሰማእግዜር

ዒድ በአዲስ አበባ

1434ኛው ዒድ አል-ፊጥር ዛሬ አዲስ አበባ ላይ ሲከበር ብዙ ሙስሊም ምዕመናን ተቃውሟቸውን ገልፀዋል።




ዒድ በአዲስ አበባ


Your browser doesn’t support HTML5

ዒድ በአዲስ አበባ


1434ኛው ዒድ አል-ፊጥር ዛሬ አዲስ አበባ ላይ ሲከበር ብዙ ሙስሊም ምዕመናን ተቃውሟቸውን ገልፀዋል።

ምዕመናኑ ባሁኑ ጊዜ በእሥር ላይ የሚገኙት የማኅበረሰቡ ችግሮች መፍትኄ አፈላላጊ ኮሚቴ አባላት እንዲፈቱ ጠይቀዋል።

አንዳንድ ሰዎች ጥያቄው እዚህ መቅረቡ ተገቢ አይደለም ይላሉ።

ከአዲስ አበባ የደረሰን የመለስካቸው አምኃ ዘገባ ዝርዝሩን ይዟል፤ ያዳምጡት፡፡