የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ሪፖርት

Your browser doesn’t support HTML5

ጦርነት በተካሄደባቸው የትግራይ ክልል እና አዋሳኝ አካባቢዎች ያለው ሁኔታ ወደ ሰብአዊ ቀውስ ሊያመራ እንደሚችል የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን አሳሰበ።