በግብፅ የአስቸኳይ ጊዜ ዓዋጅ ታወጀ
Your browser doesn’t support HTML5
ትናንት እሁድ ግብፅ ውስጥ በሁለት ኦርቶዶክስ አብያተ ክርስቲያን ቢያንስ አርባ አራት ሰዎች ለገደሉት የቦምብ ጥቃቶች ራሱን "እስላማዊ መንግሥት" ብሎ የሚጠራው ቡድን ኃላፊነት ወሰደ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5