የዳያስፖራው ድጋፍ ኢትዮጵያ ደረሰ
Your browser doesn’t support HTML5
ከኢትዮጵያ ውጭ በሚኖሩ ኢትዮጵያዊይንና ትውልደ ኢትዮጵያ መዋጮና አመራር የሚንቀሳቀሰው የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ተረስት ፈንድ ለኮሮናቫየረስ መከላከያና ለኮቪድ19 ሕክምና የሚውሉ ቁሳቁስ ወደ ኢትዮጵያ መላኩን አስታወቀ።
Your browser doesn’t support HTML5