የኢዴፓ ቅሬታ ሊጣራ ነው

  • እስክንድር ፍሬው

የኢትዮጵያዊያን ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ

Your browser doesn’t support HTML5

የኢዴፓ ቅሬታ ሊጣራ ነው

የኢትዮጵያዊያን ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ በገዥው ፓርቲ ኢሕአዴግ ላይ ያቀረበው ቅሬታ በሀገርአቀፍ የፖለቲካ ፓርቲዎች ሊጣራ ነው።

ለሐምሌ 12 ጠርቶት የነበረውን ስብሰባ የሰረዘው ኢዴፓ ሊቀሰቅሱ የወጡ አባሎቹና መሪዎቹ በፖሊስ ታግተው እንደዋሉ መግለፁ ይታወቃል።

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የእስክንድር ፍሬውን ዘገባ ያዳምጡ፡፡