ኢትዮጵያዊያን የኢቦላ ዘማቾች ሥምሪት እየጠበቁ ነው

የኢትዮጵያ የኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት - ዓርማ

በየሄዱባቸው ሃገሮች የሁለት ሣምንት ሥልጠናቸውን አጠናቅቀዋል፡፡

ኢቦላና ኢትዮጵያ

Your browser doesn’t support HTML5

ኢትዮጵያዊያን የኢቦላ ዘማቾች ሥምሪት እየጠበቁ ነው

ኢትዮጵያ ውስጥ ኢቦላ እስከአሁን እንደሌለ የኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ አቤል የሻነህ ለቪኦኤ ገልፀዋል፡፡

ይሁን እንጂ በተለያዩ ቋንቋዎች የተሰናዱ ተጨማሪ የቅስቀሣ ቁሳቁስ ሕትመት መጠናቀቁንና ወደ ክልሎች ለማከፋፈል ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን አመልክተዋል፡፡

ወደ ምዕራብ አፍሪካ የዘመቱ የጤና ባለሙያዎችም የሁለት ሣምንታት ሥልጠና አጠናቅቀው በየሙያቸው ለመሠማራት እየተዘጋጁ መሆናቸውን አቶ አቤል አመልክተዋል፡፡

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡