በምሥራቅ ሃረርጌ በደረሰ የመኪና አደጋ የሰው ህይወት አለፈ
Your browser doesn’t support HTML5
በምሥራቅ ሃረርጌ ዞን ጎሮጉቱ ወረዳ በደረሰ የመኪና አደጋ 10 ሰዎች ሲሞቱ 5 ሰዎች ላይ ደግሞ ቀላልና ከባድ ጉዳት መድረሱን የምሥራቅ ሀረርጌ ዞን ፖሊስ አስታወቀ።
Your browser doesn’t support HTML5