ድምጽ በምሥራቅ ሃረርጌ በደረሰ የመኪና አደጋ የሰው ህይወት አለፈ ሴፕቴምበር 17, 2019 አዲስ ቸኮል Your browser doesn’t support HTML5 በምሥራቅ ሃረርጌ ዞን ጎሮጉቱ ወረዳ በደረሰ የመኪና አደጋ 10 ሰዎች ሲሞቱ 5 ሰዎች ላይ ደግሞ ቀላልና ከባድ ጉዳት መድረሱን የምሥራቅ ሀረርጌ ዞን ፖሊስ አስታወቀ።