በድሬዳዋ የመሬት ወረራ አሁንም በቁጥጥር ሥር ሊውል አልቻለም ተባለ

Your browser doesn’t support HTML5

በድሬዳዋ “የመሬት ወረራ አሁንም በቁጥጥር ሥር ሊውል አልቻለም” ሲል የመሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮው አስታወቀ።