የአምቦና አርሲ ዩኒቨርስቲ መምህራን ጠ/ሚ ዐቢይ በፓርላማ ባደረጉት ንግግር ላይ

Your browser doesn’t support HTML5

የ"የምዕራብና የደቡብ ኦሮምያ የፀጥታ ችግር ከኃይል ዕርምጃ ይልቅ በሰላማዊ መንገድ እንዲፈታ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ያሳዩት ፍላጎት የሚበረታታና ትክክለኛ መንገድ ነው" ሲሉ የሰላምና ፀጥታ ታሪክና ተግባቦት ሣይንስ ምሁራን ገልፀዋል። የአምቦና አርሲ ዩኒቨርስቲ መምህራንን አነጋግረናል።