የድሬደዋ ነዋሪዎች አንድነት ፓርቲ መንግሥትን ከሰሰ

Your browser doesn’t support HTML5

በቅርቡ በድሬደዋ የተቋቋመው የድሬደዋ ነዋሪዎች አንድነት ፓርቲ ሊቀመንበር ያላግባብ ሊቀመንበሬ ላይ ድብደባና እስር ተፈጽሞበታል ሲል መንግሥትን ከሰሰ።