ድምጽ ቺኩንጉንያ እያነጋገረ ነው ሴፕቴምበር 06, 2019 አዲስ ቸኮል Your browser doesn’t support HTML5 የፌዴራሉ ጤና ጥበቃ ሚኒስትር ዶክተር አሚር አማን በድሬዳዋ ከተማ በሚገኙ የህክምና ተቋማት ተዘዋውረው የቺኩንጉንያ ታማሚዎችን አይተዋል።