"ለስድስት ወራት ድጋፍ ስላላገኘን ለችግር ተጋልጠናል" - ተፈናቃዮች
Your browser doesn’t support HTML5
ወደ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ በሎ ጀገንፎይ የተመለሱ አንዳንድ ተፈናቃዮች ለስድስት ወራት ድጋፍ ስላላገኘን ለችግር ተጋልጠናል ሲሉ ተናገሩ።
Your browser doesn’t support HTML5