የተፈናቃዮች ለኮሮናቫይረስ ተጋላጭነት

Your browser doesn’t support HTML5

ከተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች ተፈናቅለው በደቡብና ሰሜን ወሎ ዞኖች የሰፈሩ የኅብረተሰብ ክፍሎች አሰፋፈራችን ለኮሮናቫይረስ ተጋላጭ ሊያደርገን ይችላል ሲሉ ሥጋታቸውን ገልጸዋል፡፡