በወለጋ ህፃናት በምግብ እጥረት እየሞቱ ነው
Your browser doesn’t support HTML5
በሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ሀሙሩ ጉዪ ቴቦ ቀበሌ የሰፈሩ ተፈናቃዮች "ላለፉት ሶስት ወራት የእህል ድጋፍ በመቋረጡ ከ10 በላይ ሕፃናት በምግብ እጥረት ሞቱ" ሲሉ ገለፁ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5