ከቄለም ወለጋ አንፊሎ ወረዳ ሙጊ ከተማ የተፈናቀሉ ሥጋታቸውን ገለፁ

Your browser doesn’t support HTML5

ከቄለም ወለጋ አንፊሎ ወረዳ በፀጥታ ስጋት ምክንያት ወደ ጋምቤላ መሸሻቸውን አንዳንድ ግለሰቦች ገለፁ። ከተፈናቀሉት መካከል የሸሸነው ታጥቀው ከሚንቀሳቀሱ የኦነግ ሸኔ አባላት ጥቃት ለማምለጥ ነው ብለዋል።