ውይይት በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ

Your browser doesn’t support HTML5

“ሀገርቀፍ መድረክ ህገ መንግሥቱንና ህብረ ብሄራዊ ፌዴራላዊ ስረዓቱን ለማዳን” በሚል ስያሜ በቅርቡ በመቀሌ ከተማ ለሁለት ቀናት ያህል ሰፊ ስብሰብ ተደርጎ ውይይት መካሄዱ የሚታወስ ነው።