በድሬዳዋ ግጭት ጉዳት ደረሰ
Your browser doesn’t support HTML5
በድሬዳዋ የእግር ኳስ ውድድርን ተከትሎ የተነሳ የሠፈር ፀብ፣ ቆይቶ የብሔር መልክ በመያዝ በድርጊቱ ተሳታፊ ያልነበሩ ንፁሐንን ጭምር ለጥቃት መዳረጉን ተጎጂዎች ለአሜሪካ ድምፅ ገለፁ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5