የፌዴራል መከላከያ ሰራዊት የምስራቅ ዕዝ

Your browser doesn’t support HTML5

የፌዴራል መከላከያ ሰራዊት የምስራቅ ዕዝ ለሦስት ወር ገደማ ያሰለጠናቸውን የመቶና የጓድ አመራሮችን እንዲሁም የማዕረግ ተሿሚ የበታች ሹም አመራሮችን አስመርቋል። ሥልጠናው የፀረ ሽብር እንቅስቃሴውን ከመደገፍ ባሻገር በያዝነው ዓመት ይካሄዳል ተብሎ የሚጠበቀው ምርጫ በሰላም እንዲጠናቀቅ የበኩላቸውን እንዲወጡ ያግዛል ተብሏል።